Telegram Group & Telegram Channel
በኢስላም ንጉስም ብትሆን ስትሞት ነጭ ከፈን እንጂ ሌላ ለብሰህ አትቀበርም!

ዛሬ በ 73 አመታቸው መሞታቸው የተገለፀው እና በህዝባቸው ዘንድ እጅግ ተወዳጅ እንደነበሩ የሚነገርላቸው የተባበሩት አረብ ኢምሬትሶች ፕሬዝደንት ሼይኽ ከሊፋ ቢን ዛይድ (አላህ ይዘንላቸው) ሰርዓተ ቀብራቸው ተፈፅሟል::

እጅግ የሃብታም ሃገር መሪ ሆነው ቢቆዩም ሲሞቱ ግን እንደማንኛውም ተራ ሰው ባለ ሶስት ነጭ ከፈን ተጠቅልለው ሰላተል ጀናዛ ተሰግዶባቸው አፈር ውስጥ ተቀብረዋል::

በኢስላም ሁሉም ሰው እኩል ነው:: ንጉስም ሁን፣ የሃገር መሪ፣ ባለስልጣን፣ ባለሃብት ፣ምሁር ፣ደሃ፣ጥቁር ሁን ነጭ ስትሞት የአቀባበርህ ሁኔታ ላይ የምትበላለጥበት መንገድ የለም:: ሃብታም ግድግዳ ውስጥ ደሃ አፈር ውስጥ የሚቀበርበት የቀብር ስነ ስርዓት በኢስላም የለም::

በኢስላም ስትሞት ሃብታም ወይንም መሪ ስለሆንክ ዘመናዊ ሙሉ ሱፍ አልያ የተሽቀረቀረ ሙሉ ልብስ ፣እጅግ ውድ እና ዘመናዊ የሬሳ ሳጥን፣እና ሌሎች አጀባዎች ወዘተ.... እንዲኖርህ አይጠበቅም::

የሃገር መሪ ስለሆንክ ታላላቅ የሃገራት መሪዎች እስኪመጡ ፣ ህዝብ አስክሬኑን እስኪሰናበተው፣ የቀብር ስነ ስርዓቱ ለማከናወን የአደባባይ ድግስ እና የሽኝት ፕሮግራም እስኪካሄድ አስክሬኑ ሳይቀበር ይቆይ የሚባል መርህ በኢስላም የለም::

ማንም ሰው ከሞተ ቶሎ አጥቦ፣በነጭ ከፈን ሸፍኖ እና ገንዞ ሰላተል ጀናዛ በመስገድ ወደ ቀብር ወስዶ መቅበር በኢስላም የተደነገገ ነው::

"የሰው ልጆች ሁሉ እንደማበጠሪያ ጥርስ እኩል ናቸው" የሚለው የነብያችን (ሰዓወ) የእኩልነት አስተምህሮ በህይወት እያሉ ብቻ ሳይሆን ሞተንም ቢሆን በቀብር ስርዓታችን ላይ አንዱ ከአንዱ የሚበላለጥበት መንገድ የዘጋ ነው::
ለሞቱት አላህ እዝነቱን ይላክላቸው

abu dawd

@nidatube



tg-me.com/nidatube/6098
Create:
Last Update:

በኢስላም ንጉስም ብትሆን ስትሞት ነጭ ከፈን እንጂ ሌላ ለብሰህ አትቀበርም!

ዛሬ በ 73 አመታቸው መሞታቸው የተገለፀው እና በህዝባቸው ዘንድ እጅግ ተወዳጅ እንደነበሩ የሚነገርላቸው የተባበሩት አረብ ኢምሬትሶች ፕሬዝደንት ሼይኽ ከሊፋ ቢን ዛይድ (አላህ ይዘንላቸው) ሰርዓተ ቀብራቸው ተፈፅሟል::

እጅግ የሃብታም ሃገር መሪ ሆነው ቢቆዩም ሲሞቱ ግን እንደማንኛውም ተራ ሰው ባለ ሶስት ነጭ ከፈን ተጠቅልለው ሰላተል ጀናዛ ተሰግዶባቸው አፈር ውስጥ ተቀብረዋል::

በኢስላም ሁሉም ሰው እኩል ነው:: ንጉስም ሁን፣ የሃገር መሪ፣ ባለስልጣን፣ ባለሃብት ፣ምሁር ፣ደሃ፣ጥቁር ሁን ነጭ ስትሞት የአቀባበርህ ሁኔታ ላይ የምትበላለጥበት መንገድ የለም:: ሃብታም ግድግዳ ውስጥ ደሃ አፈር ውስጥ የሚቀበርበት የቀብር ስነ ስርዓት በኢስላም የለም::

በኢስላም ስትሞት ሃብታም ወይንም መሪ ስለሆንክ ዘመናዊ ሙሉ ሱፍ አልያ የተሽቀረቀረ ሙሉ ልብስ ፣እጅግ ውድ እና ዘመናዊ የሬሳ ሳጥን፣እና ሌሎች አጀባዎች ወዘተ.... እንዲኖርህ አይጠበቅም::

የሃገር መሪ ስለሆንክ ታላላቅ የሃገራት መሪዎች እስኪመጡ ፣ ህዝብ አስክሬኑን እስኪሰናበተው፣ የቀብር ስነ ስርዓቱ ለማከናወን የአደባባይ ድግስ እና የሽኝት ፕሮግራም እስኪካሄድ አስክሬኑ ሳይቀበር ይቆይ የሚባል መርህ በኢስላም የለም::

ማንም ሰው ከሞተ ቶሎ አጥቦ፣በነጭ ከፈን ሸፍኖ እና ገንዞ ሰላተል ጀናዛ በመስገድ ወደ ቀብር ወስዶ መቅበር በኢስላም የተደነገገ ነው::

"የሰው ልጆች ሁሉ እንደማበጠሪያ ጥርስ እኩል ናቸው" የሚለው የነብያችን (ሰዓወ) የእኩልነት አስተምህሮ በህይወት እያሉ ብቻ ሳይሆን ሞተንም ቢሆን በቀብር ስርዓታችን ላይ አንዱ ከአንዱ የሚበላለጥበት መንገድ የዘጋ ነው::
ለሞቱት አላህ እዝነቱን ይላክላቸው

abu dawd

@nidatube

BY NidaTube -ኒዳ ቲዩብ





Share with your friend now:
tg-me.com/nidatube/6098

View MORE
Open in Telegram


NidaTube ኒዳ ቲዩብ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The S&P 500 slumped 1.8% on Monday and Tuesday, thanks to China Evergrande, the Chinese property company that looks like it is ready to default on its more-than $300 billion in debt. Cries of the next Lehman Brothers—or maybe the next Silverado?—echoed through the canyons of Wall Street as investors prepared for the worst.

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.NidaTube ኒዳ ቲዩብ from ar


Telegram NidaTube -ኒዳ ቲዩብ
FROM USA